የኢድአር ሠራተኞች 4ኛውን ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር አውደርዕይ ጎብኝተዋል.

  • Post author:
  • Post comments:0 Comments
  • Reading time:8 mins read

ጥቅምት 14 ቀን 2016 ዓ.ም (ኢዲአር)፦ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ለ4ኛ ጊዜ የተዘጋጀውን አውደርእይ የኢዲአር አመራርና ሠራተኞች ጎብኝተዋል።

በኢዲአር የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዲፓርትመንት አስተባባሪነት የተከናወነው ጉብኝት ላይ ስለሳይበር ደህንነት ምንነት አጠቃላይ መረጃ የተሰጠ ሲሆን ሀገራችን የደረሰችበትን የሳይበር ደህንነት አገልግሎቶች የተመለከቱ ገለፃዎች ተሰጥቷል።

ለግብርና አገለግሎት፣ የህክምና ቁሳቁሶችን ለማጓጓዝ የሚረዱና፣ ለወታደራዊ አገልግሎቶች የሚውሉ ድሮኖችና መሠል የቴክኖሎጂ ውጤቶች በአውደርዕዩ ተካተዋል።

Leave a Reply